Carte Jehovah Nessi Ermias Tilahun

Jehovah Nessi

Limbă: amharică
Legare: Carte broșată
Editura: Indy Pub
Disponibilitate: În depozitul extern
Expediem în 14-21 zile
54.55 lei
ያህዌ ንሲ - በዓላማ መኖርሰዎች ለባንዲራዬ እሞታለሁ ሲሉ፣ ለጨርቁ ማለታቸው አይደለም፤ በዚያ ሰንደቅ ለተወከለው ታሪክ፣ እሴት፣ ባህል፣ ግዛት (territor...

Informații despre carte

Limbă
amharică
Legare
Carte - Carte broșată
Publicat
2016
Pagini
122
EAN
9781087937403
ISBN
108793740X
Enbook ID
33534854
Editura
Greutate
150
Dimensiuni
140 x 216 x 7

Descriere completă

ያህዌ ንሲ - በዓላማ መኖርሰዎች ለባንዲራዬ እሞታለሁ ሲሉ፣ ለጨርቁ ማለታቸው አይደለም፤ በዚያ ሰንደቅ ለተወከለው ታሪክ፣ እሴት፣ ባህል፣ ግዛት (territory)ና ዓላማ ማለታቸው ነው። በዚያ ባንዲራ ውስጥ ብዙ ነገር ያያሉ። ከራሳቸው የሚሰፋና የሚተልቅ ነገር ያያሉ። ሙሴ እንደ ሰንደቅ ዓላማ በትሩን ከፍ ካደረገ በኋላና አማሌቅን ካሸነፈ በኋላ እግዚአብሔር ዓላማዬ ነው ("ያህዌ ንሲ") የሚል መሠዊያ ሠራ። ለእግዚአብሔር ሕዝብ የድል መሠረት የሆነውን ነገር በዚህ መሠዊያ አሠመረበት። ከግብጽ የወጡ እስራኤላውያን ከራሳቸው የሚሰፋና የሚበልጥ ነገር ማየት ካልቻሉ፣ እግዚአብሔር ወዳሰበው ነገር ለመድረስና የሚፈልገውን ለመሆን ይቸገራሉ። ሰንደቅን የሚያይ ከራሱ የሰፋንና የተለቀን ነገር ማየት ይችላል። ያም ራሱን ሳይሆን "ለጦር ያስከተተውን ደስ ያሰኝ ዘንድ" የሚያስችል አቋም ስለሚሰጠው በብዙ ነገር ከመጠላለፍ ይድናል (2ጢሞ 2፥4)።እስራኤላውያን ከግብጽ እንደ ወጡ ባጋጠማቸው በዚህ በመጀመሪያው ጦርነት "እግዚአብሔር ዓላማዬ ነው" የሚለው እንዲውለበለብላቸው ነው ያደረገው። እንዲሁ እኛም ከድቅድቅ ጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሃን እንደወጣን በውስጣችን ከፍ ብሎ ሊውለበለብ የሚገባው "እግዚአብሔር ዓላማዬ ነው" የሚለው ሰንደቅ ነው (ቆላ 1፥13-14)። በሕይወታችን ያሉ ሌሎች ሰንደቆች ሊወርዱና በዚህ ሰንደቅ ሊተኩ ይገባል። ይህ ሰንደቅ ከፍ ብሎ ካልተውለበለበና ካልታየን ከድቅድቅ ጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃን ብንወጣም፣ ነገር ግን በጉዞአችን ውስጥ ባሉ የተለያዩ ነገሮች ተሰነካክለን ወደታሰበልን ግብ ከመድረስ እንገታለን።


Clienții care au cumpărat această carte au mai cumpărat și

45.37 lei
153.07 lei

Commune of Women

Suzan Still
74.92 lei
217.51 lei
95.79 lei
139.46 lei
88.03 lei

TECNOLOGIA DE ESTETICA I

HERNANDO VALDIZAN
202.38 lei